1 - በምግብና በመጠጥ
ለመመገቢያነትና ለመጠጫነት መጠቀም የተከለከለ ሐራም ነው፡፡ ይህም ነቢዩ ﷺ ፡- ‹‹በወርቅና ብር እቃዎች አትጠጡ፡፡ በሳፋዎቻቸውም አትብሉ፤ በዚች ዓለም ላይ የነሱ (የካፍሮች) በመጨረሻይቱ ዓለም የኛ ናቸው፡፡›› [በቡኻሪና ሙስሊም የተዘገበ]
ባሉት መሰረት ነው፡፡ በተጨማሪም፡- ‹‹በብር እቃ ሚጠጣ ሰው የጀሀነምን እሳት እንጂ ሌላ አይደለም ወደ ሆዱ የሚያዶቀድቀው፡፡›› [በቡኻሪና ሙስሊም የተዘገበ]
በብር እቃ መመገብ
በወርቅ እቃ መመገብ